የጎንደር የዛሬ ውሎ

Your browser doesn’t support HTML5

የወልቃይት የአማራ ሕዝብ ማንነት ጥያቄን ለማዳፈን ሰዎች ከያሉበት እየታሠሩ እንደሆነ የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው አስተያየት ሰጪዎ ይናገራሉ። በሰሞኑ ጉዳይ ላይ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ቃለ ምልልስ ሰጥተዋል። ጽዮን ግርማ ነች ያነጋገረቻቸው።(ሙሉው ቃለ ምልልስ ነገ (ቅዳሜ) ምሽት ይቀርባል)።