የማኅበራዊ ሚዲያ መቋርጥ ማነጋገሩን ቀጥሏል
Your browser doesn’t support HTML5
ከኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መልቀቂያ ፈተና ጋር በተያያዘ በመንግሥት ከተዘጋ አምስት ቀናት ስላስቆጠረው ማኅበራዊ ሚዲያ ጽዮን ግርማ የተለያዩ ሰዎችን አነጋግራ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅራለች።
Your browser doesn’t support HTML5