በዐስር ቀን ውስጥ ድጋሚ ጎርፍ በድሬዳዋ
Your browser doesn’t support HTML5
በዛሬው ዕለት ከቀኑ ሰባት ሰዓት አካባቢ ከሌላ ቦታ የዘነበ ዝናብ ድሬደዋ ውስጥ የጎርፍ አደጋ አስከትሎ ነበር። አሁን የጎርፉ ኃይል ቢቀንስም ጎርፉን ለመከላከል የተሠራውን ግድብ በከፊል አፍርሶታል። በዚህም የተነሳ ነዋሪው ስጋት ላይ ወድቋል ሲሉ ነዋሪዎች ይናገራሉ።
Your browser doesn’t support HTML5