የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዓለም የሰብዓዊ መብቶችን አያያዝ የሚያሳይ ሪፖርት ይፋ አደረጉ

Your browser doesn’t support HTML5

​​ሪፖርቱ እ.አ.አ. በ 2015 ዓ.ም በዓለማችን ለደረሱ የመልካም አስተዳደር ቀውሶች ቁልፍ ችግሮች ሲል የጠቀሳቸው፥ የአሸባሪ ቡድኖች አረመኒያዊ ጥቃቶችና የመንግሥታት በሲቪል ማኅበረሰቡ ላይ የሚያካሂዱት አፈና ናቸው።