የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዓለም የሰብዓዊ መብቶችን አያያዝ የሚያሳይ ሪፖርት ይፋ አደረጉ
Your browser doesn’t support HTML5
ሪፖርቱ እ.አ.አ. በ 2015 ዓ.ም በዓለማችን ለደረሱ የመልካም አስተዳደር ቀውሶች ቁልፍ ችግሮች ሲል የጠቀሳቸው፥ የአሸባሪ ቡድኖች አረመኒያዊ ጥቃቶችና የመንግሥታት በሲቪል ማኅበረሰቡ ላይ የሚያካሂዱት አፈና ናቸው።
Your browser doesn’t support HTML5