በቢሾፍቱ ወደ 50 የሚጠጉ ተማሪዎች ታሠሩ ተባለ

Your browser doesn’t support HTML5

የቢሾፍቱ መሰናዶ ትምሕርት ቤት ተማሪዎች ትናንትና እና ዛሬ የተቃውሞ ሰልፍ ለማድረግ ሙከራ ማድረጋቸውንና በፖሊስ መደብደባቸውን ተማሪዎችና ነዋሪዎች ገለፁ፡፡