በቢሾፍቱ ወደ 50 የሚጠጉ ተማሪዎች ታሠሩ ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
የቢሾፍቱ መሰናዶ ትምሕርት ቤት ተማሪዎች ትናንትና እና ዛሬ የተቃውሞ ሰልፍ ለማድረግ ሙከራ ማድረጋቸውንና በፖሊስ መደብደባቸውን ተማሪዎችና ነዋሪዎች ገለፁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5