በጅግጅጋ ከተማ በደረሰ ድንገተኛ የጎርፍ አደጋ 28 ሰው ሕይወት ጠፋ

Your browser doesn’t support HTML5

ነዋሪዎች “የሟቾች ቁጥር ከ40 በላይ ይኾናል፤ ከአንድ ቤት ስምንት ሰው ሕይወት ጠፍቷል” ይላሉ።