አፍሪቃ በጋዜጦች 03-18-16

Your browser doesn’t support HTML5

አፍሪቃ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራምን ስለ አፍሪቃ ከተጻፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል። ግብጽ የታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታን በሳተላይት እንደምትከታተል አስታወቀች፣ እስላም በኢትዮያ መጠጊያ ባያገኝ ኖሮ በእንጭጩ ይቀጭ ነበር ሲሉ ሼኽ አሕመድ ዐል-ጣይብ ገለጹ፣ በኦሮሚያ የሚካሄድ ተቃውሞ፣ ቦኮ ሐራም መራቡ ተገልጸ የሚትሉን ርእሶች ነው በዛሬው ቅንብራችን የምንመለከተው።