ኢትዮጵያ፣ጅቡቲና ቻይና በጋራ የነዳጅ ስራ ግንባታ ላይ ተስማሙ

Your browser doesn’t support HTML5

የጅቡቲ መንግስት ከኢትዮጵያና ከቻይና ጋር ያደረገችው የነዳጅ ፍለጋ ግንባታ ስምምነት በምስራቅ ኢትዮጵያ የሚገኙትን የሱማሊያ አማፂ ቡድን አስቆጣ።