በልጅነት የሚደርስ የመስማት ችግርን መከላከል እንደሚቻል ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

የአለም አቀፉ የጤና ድርጅት WHO 60 በመቶ የሚሆነው መስማት የተሳናቸው ሕፃናትን ችግር ለመከላከል የሚያስችል አዲስ ጥናት እንደተገኘ አስታውቋል። በዛሬው እለት በሚከበረው አመታዊ “የመስማት ቀን” ህፃናት የሚያጋጥማቸውን የጆሮና የመስማት ችግር እንዴት መከላከል እንደሚቻል WHO ሲወያዩበት ቆይተዋል።