አንድ መምሕር ተገሏል፤አንዲት የሳባት ዓመት ታዳጊ መቁሰሏ ተነግሯል

Your browser doesn’t support HTML5

በአዲስ አበባና የፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ልማት ማስተር ፕላን ዕቅድ ላይ የተነሣው ተቃውሞ ከአንድ ዓመት ከመንፈቅ በኋላ የዛሬ ወር ተኩል አካባቢ አገርሽቶ እንደገና የመረጋጋት አዝማሚያ ያሳየ መስሎ ነበር፡፡ይሁን እንጂ ሰሞኑን ደግሞ እንደገና የመነሣሣት አዝማሚያዎች ተስተውለዋል፡፡