ዞን ዘጠኝ ከአፍሪቃ ተመርጠው የዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙኅን ነፃነት ሽልማት ተሽለሙ

Your browser doesn’t support HTML5

የዞን ዘጠኝ አባሏ ወ/ት ሶልያና ሺመልስ በስነስርአቱ ተገኝታ በጋዜጠኞች መብት ላይ ያላትን ሃሳብና ለኢትዮጲያ መንግስትም ሆነ ለሌሎች ሃገሮች ይሆናል የምትለውን ጥሪ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ተችታለች። ከስነስርአቱ በኋላ በስልክ ሳሌም ሰለሞን አነጋግራት ነበር ቃለ ምልልሱን ታቀርበዋልች።