የኢትዮጵያና የአሜሪካ በፀጥታ ትብብር

  • እስክንድር ፍሬው

Dr. Mehari Tadele

ኢትዮጵያና አሜሪካ በፀጥታ ትብብር ጉዳይ ላይ ያላቸው ግንኙነት ልዩነት ባስንሱ ርዕሶች ላይ እንዲነጋገሩ እድል ይፈጥራ ሲሉ አንድ የዘርፉ ተንታኝ አብራርተዋል።

ኢትዮጵያና አሜሪካ በፀጥታ ትብብር ጉዳይ ላይ ያላቸው ግንኙነት ልዩነት ባስነሱ ርዕሶች ላይ እንዲነጋገሩ እድል የሚፈጥር ነው ሲሉ አንድ የዘርፉ ተንታኝ አብራርተዋል።

የፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ የቅርብ ጊዜ የኢትዮጵያ ጉብኝትም በሁለቱ ሀገሮች መካከል ልዩነት በሚፈጥሩት የሰብዓዊ መብቶች አያያዝና የዲሞክራሲ ጉዳዮች ላይ ውይይት እንዲደረግ መንገድ የጠረገ እንደሆነ ተንታኙ ዶክተር መሃሪ ታደለ ማሩ ይገልጻሉ።

ዶክተር መሃሪን በአዲስ አበባ ያነጋገራቸው እስክንድር ፍሬው ነው።

Your browser doesn’t support HTML5

Ethio-US Security Analysis 08-11-15