አሁንም እስር ላይ ለሚገኙት የዞን ዘጠኝ አምደኞች አዲስ ቀጠሮ ተሰጠ

  • መለስካቸው አምሃ

Zone nine bloggers

የፌድራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ የወንጀል ችሎት ክሳቸው ባልተቋረጠው የዞን ዘጠኝ አምደኞች ጉዳይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ሰጠ።

አሁንም እስር ላይ ለሚገኙት የዞን ዘጠኝ አምደኞች አዲስ ቀጠሮ ተሰጠ

የፌድራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ የወንጀል ችሎት ክሳቸው ባልተቋረጠው የዞን ዘጠኝ አምደኞች ጉዳይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ሰጠ።

ክሳቸው ተቋርጦ በቅርቡ ከእስ የተለቀቁቁት ባልደረቦቻቸው በኤግዝቢትነት የተያዙባቸው ንብረቶቻቸው ይመለሱላቸው ዘንድ በጠየቁት መሠረት ድጋሚ ትዕዛዝ እንደሚሰጥም ችሎቱ አስታውቋል።

Your browser doesn’t support HTML5

አሁንም እስር ላይ ለሚገኙት የዞን ዘጠኝ አምደኞች አዲስ ቀጠሮ ተሰጠ

Zone nine bloggers