ሰማያዊ ፓርቲ የኢትዮጵያን ምርጫ ሂደትንም ሆነ ውጤት እንደማይቀበል አስታወቀ

  • መለስካቸው አምሃ

አቶ ይልቃል ጌትነት - የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር

ሰማያዊ ፓርቲ የ 2007 ዓም ምርጫ ኢፍትሃዊ፣ ወገንተኛና ተአማኒነት የሌለዉ በመሆኑ ሂዴቱንም ሆነ ዉጤቱን እንደማይቀበለዉ ገለጸ።

ሰማያዊ ፓርቲ የ2007 ዓም ምርጫ ኢፍትሃዊ፣ ወገንተኛ፣ ተአማኒነት የሌለዉ በመሆኑ ሂዴቱንም ሆነ ዉጤቱን እንደማይቀበለዉ ገለጸ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ሃለማሪያም ደሳለኝ ግን ምርጫዉ ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ መጠናቀቁን ምክንያት በማደርግ ሕዝቡን አመስግነዋል።

ዘጋቢአችን መለስካቸዉ አመሃ የሰማያዊ ፓርቲን ጋዜጣዊ መግለጫ ተከታትሎ ተከታዩን ዘገባ ልኮአል።

Your browser doesn’t support HTML5

Blue Party Response