ኢትዮጵያ ውስጥ ምርጫ የተካሄደባቸው የድምጽ መስጫ ጣቢያዎች ጊዚያዊ ውጤቶችን በመለጠፍ ለህዝብ እይታ ማቅረባቸው ታወቀ።
ኢትዮጵያ —
ባለፈው እሁድ ግንቦት አስራ ስድስት ቀን የተካሄደውን የኢትዮጵያ አምስተኛው አገር አቀፍ ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት በደቡብ ህዝቦችና ብሔር ብሔረሰቦች ክልል የተከታተለው የአሜሪካ ድምጹ ሪድዮ የአፍሪቃ ቀንድ ክፍል ዘጋቢ ሄኖክ ሰማእግዜር በየድምጽ መስጫ ጣቢያዎች ተዘዋውሮ የተለጠፉትን ጊዚያዊ ውጤቶች ቃኝቷል። እነሆ ይቀርባል።
Your browser doesn’t support HTML5