መድረክ በምርጫ ካሸነፈ የብሄራዊ አንድነት መንግስት እንደሚመሰርት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ተናገሩ

አራት ክልላዊ ድርጅቶችን ያቀፈው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ አንድነት መድረክ በምን መልክ በምርጫው እንደሚሳተፍና ስለዝግጅቶቹ እንዲሁም ስለሚወዳደርባቸው ነጥቦች እንዲያብራሩልን የድርጅቱ ፕረዚዳንት ፕሮፊሰር በየነ ፄጥሮስን ጋብዘናል።

Your browser doesn’t support HTML5

መድረክ በምርጫው ካሸነፈ ብሄራዊ የአንድነት መንግስት እንደሚመሰርት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ተናገሩ


በኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጭ የሚካሄድበት ጊዜ ሶስት ወራት ገደማ እንደቀረው ይታወቃል። በምርጫው የሚሳተፈው አራት ክልላዊ ድርጅቶችን ያቀፈው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ አንድነት መድረክ ተመራጮችን በማቅረብ ብዛት ከኢህአዴግ ቀጥሎ ሁለተኛውን ቦታ እንደያዘ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል።

መድረክ በምን መልክ እንደሚሳተፍና ስለሚያደርጋቸው ዝግጅቶች እንዲሁም ስለሚወዳደርባቸው ነጥቦች እንዲያብራሩልን የድርጅቱን ፕረዚዳንት ፕሮፊሰር በየነ ፄጥሮስን ጋብዘናል።ፕሮፌሰር በየነን ያነጋገረችው አዳነች ፍሰሀየ ነች።ፕሮፌሰር በየነ የመድረክ አባል ድርጅቶች እንዴት በምርጫው እንደሚሳተፉ በማብራራት ይጀምራሉ።

Your browser doesn’t support HTML5

መድረክ በምርጫው ካሸነፈ ብሄራዊ የአንድነት መንግስት እንደሚመሰርት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ተናገሩ