በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዐይኖችን ወደ ኢትዮጵያዊነት ለመሳብ የሚለፋው "በሀገር ልጅ"

Behager Lij
Behager Lij

በሀገር ልጅ በ5 ወጣቶች የተቋቋመ የግራፊክስ ዲዛይን እና አኒሜሽን ድርጅት ነው።ከዚህ በተጨማሪ ድርጅቱ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ የስልክ መተግበሪያዎች እና ዌብሳይቶችን ይገነባል።

የድርጅቱ መንገድ ግን አልጋ በአልጋ አልነበረም።ሀብታሙ ስዩም ያነጋገረው የድርጅቱ ስራ አስኪያጂ ናኦሊ ዳዲ ፣ ከአጋሮቹ ጋር የመጡበትን ፈታኝ መንገድ እና የአሁን ይዞታቸውን ያብራራል።

ዝርዝር ዘገባው በመቀጠል ይሰማል።

ዐይኖችን ወደ ኢትዮጵያዊነት ለመሳብ የሚለፋው "በሀገር ልጅ"
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:20 0:00


This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG