ኮቪድ 19 በኢትዮጵያ ሲኒማ ላይ ስለደቀነው ፈተና |ቆይታ ከፊልም ባለሙያው ሄኖክ አየለ ጋር
የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በርካታ ኪነ-ጥበባዊ እንቅስቃሴዎች እንዲገቱ ምክንያት ሆኗል። ኢትዮጵያ ውስጥ በግለሰቦች ቀዳሚ ጥረት ውስጥ በርካታ ተመልካቾችን በማፍራት ላይ የነበረው የፊልም ዘርፍ ከሰሞኑ አዳዲስ መሰናክሎች ተጋርጠውበታል። የተወሰኑትን እናነሳሳ ዘንድ- ታዋቂውን የፊልም ባለሙያ ሄኖክ አየለን አነጋግረናል። የወንዶች ጉዳይ1፣ዐልቦ እና ፔንዱለምን የመሰሉ ፊልሞችን ያዘጋጀው ሄኖክ ሰሞነኛ ሁነቶችን ያስረዳል።መደረግ ይገባል የሚለውን መላም ያካፍላል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 29, 2024
ሕዝብ የኀይል አማራጭ ፈላጊዎችን ወደ ሰላም እንዲያመጣ ተመስገን ጥሩነህ ጠየቁ
-
ኤፕሪል 29, 2024
በኢትዮጵያ የመሬት ፖሊሲና ምላሽ የሚሹ ጥያቄዎች ክፍል - 2
-
ኤፕሪል 25, 2024
የሰሊጥ ግብይት በሱዳንና በኢትዮጵያ የግጭት መነሻ እንደሆነ አንድ ጥናት አመለከተ
-
ኤፕሪል 04, 2024
በኢትዮጵያ የመሬት ፖሊሲ እና ምላሽ የሚሹ ጥያቄዎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
ተፈናቃዮች ለወራት ርዳታ እንዳላገኙ ቢገልጹም መንግሥት “ቅሬታው ተጋኗል” አለ
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ