በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"መጀመሪያዉኑ ወንጀለኛ ሊባል የማይገባውን ሰው መቅጣት 'አሳፋሪ" ነው"- አምነስቲ


"መጀመሪያዉኑ ወንጀለኛ ሊባል የማይገባውን ሰው መቅጣት 'አሳፋሪ" ነው"- አምነስቲ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:46 0:00

ቀድሞውኑ እንደወንጀለኛ ሊቆጠር በማይገባው ተከሳሽ ላይ ስድስት ዓመት ከስድስት ወር እስር መፍረድ ተገቢ ያልሆነና አሳፋሪ ጭምር መሆኑን ሰማያዊው ፓርቲና ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች አምነስቲ ኢንተርናሽናል ገለጹ። እንዲህ ያሉ አፈናዎች በበዙ ቁጥር የሚፈራውን ዐመጽ እንዳይቀሰቅሱ የኢትዮጵያ መንግሥት አፈናውን አሁኑኑ ማቆምና ከዚህ ቀደም የፈፀመውን የመብት ጥሰት ማረም ይገባዋል ብለዋል።

XS
SM
MD
LG