በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

 ታዳጊዎችን የሚያግዘው ማኅበር


 ታዳጊዎችን የሚያግዘው ማኅበር
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:37 0:00

በሐረር ከተማ የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን በቁሳቁስና የመጠጥ ውሃ አቅርቦት የሚያግዘው ድንበር የለሽ የሐረር ልጆች ማኅበር ሰሜን አሜሪካ በሚኖሩ የከተማዋ ተወላጆች የተመሰረተ ነው፡፡

ደግሞ በትምህርት ቤቶች ለተማሪዎች ምገባ ለመጀመር የገንዘብ ድጋፍን እያፈላለገ እንደሚገኝ የማኅበሩ ፕሬዝደንት ዶክተር ማሾ አብርሃ ተናግረዋል፡፡

ነዋሪነታቸውን በዩናይትድ ስቴትት ጆርጅያ ግዛት ካደረጉት የማኅበሩ ፕሬዝደንት ዶክተር ማሾ ጋራ ያደረግነውን ቆይታ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG