በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓለም የመገናኛ ብዙሃን ነፃነት ቀን አስመልክቶ የተደረገ ውይይት


የዓለም የመገናኛ ብዙሃን ነፃነት ቀን አስመልክቶ የተደረገ ውይይት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:34 0:00

የዓለም የመገናኛ ብዙሃን ነፃነት ቀን አስመልክቶ የአሜሪካ ድምፁን ጨምሮ በዩናይትድ ስቴትስ ሕዝብ የግብር ድጋፍ የሚንቀሳቀሱ የመገናኛ ብዙሃንን የሚያስተዳድረው /BBG/ ከጆርጅ ዋሽንግተን ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር ያሰናዳው ውይይት ተካሂዷል፡፡ የግልና በመንግሥት ድጋፍ የሚንቀሳቀሱ የመገናኛ ብዙሃን የሚገጥሟቸውን ፈተናዎች፣ የዓለም አቀፍ የዜና ምንጮች ለማኅበረሰቦች የሚያበረክቱትን አስተዋፆዖ በተመለከተ የተሰናዳውን ውይይት ማሪያማ ዲያሎ ዘግባለች።

XS
SM
MD
LG