የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለማቋቋም እና ተጎጂ ሰዎችንም ለመደገፍ የሚውል የ300 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምነት ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር ተፈራርሟል ።
ገንዘቡ በጦርነት የተጎዱ ሰዎችን አጣዳፊ ፍላጎቶች ከማሟላት እስከ መሠረተ ልማት መልሶ ግንባታ ድረስ ለተቀረጹ ፕሮግራሞች እንደሚውል ተገልጿል።
የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለማቋቋም እና ተጎጂ ሰዎችንም ለመደገፍ የሚውል የ300 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምነት ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር ተፈራርሟል ።
ገንዘቡ በጦርነት የተጎዱ ሰዎችን አጣዳፊ ፍላጎቶች ከማሟላት እስከ መሠረተ ልማት መልሶ ግንባታ ድረስ ለተቀረጹ ፕሮግራሞች እንደሚውል ተገልጿል።