በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለም ባንክ የ300 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምነት ከኢትዮጵያ ጋር ተፈራረመ


ዓለም ባንክ የ300 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምነት ከኢትዮጵያ ጋር ተፈራረመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:46 0:00

የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለማቋቋም እና ተጎጂ ሰዎችንም ለመደገፍ የሚውል የ300 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምነት ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር ተፈራርሟል ።

ገንዘቡ በጦርነት የተጎዱ ሰዎችን አጣዳፊ ፍላጎቶች ከማሟላት እስከ መሠረተ ልማት መልሶ ግንባታ ድረስ ለተቀረጹ ፕሮግራሞች እንደሚውል ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG