በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የወሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ግድያ ጋር በተያያዘ ተጠርጣሪዎች ተያዙ


የወሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ግድያ ጋር በተያያዘ ተጠርጣሪዎች ተያዙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:51 0:00

ትናንት ሀሙስ ህይወቱ ባለፈው የወሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ግድያ ላይ እጁ አለበት ተብሎ የተጠረጠረ አንድ ተማሪ ከሦስት ግብረ አበሮቹ ጋር በቁጥጥር ሥር መዋሉን ዩኒቨርሲቲው አስታወቀ፡፡ ሟቹ ሰይድ ጦይብ የሁለተኛ ዓመት የማርኬቲንግ ማኔጅመንት ተማሪ ነበር ሲሉ ተማሪዎች ጠቅሰዋል፡፡

XS
SM
MD
LG