No media source currently available
በወላይታ ዞን በተከሰተ ግጭት የአምስት ሰዎች ህይወት ማልፉንና ቁጥራቸውን ያልገለጡት ሌሎች ሰዎችም መጎዳታቸውን የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው አስታውቀዋል።