No media source currently available
“ከህወሓትና ከኦነግ ጋር ተመሳጥረው ሃገር ለማፍረስ እየሠሩ ናቸው” ያላቸውን የወላይታ ዞን አመራር አባላትን ጨምሮ ሃያ ስድስት ሰዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት አስታውቋል።