በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓለም ጤና ድርጅት ጉባዔ በአዲስ አበባ


አቶ ኖህ ኤልያስ
አቶ ኖህ ኤልያስ

የዓለም ጤና ድርጅት ጉባዔ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው።

የዓለም ጤና ድርጅት፣ አብዛኛውን የአፍሪቃን ክፍል ያጠቃለለ የጤና ስትራተጂዎችን የሚያጸድቀው ከፍተኛ አካል 66ኛውን ጉባዔ በአዲስ አበባ ሊያካሂድ እንደሆነ ታወቀ።

ጉባዔው ድንበር ዘለል በሆኑ ወረርሽኞችን በመሳሰሉ የሕዝብ የጤና ችግሮችን ዘዴ እንደሚያፈላልግም ታወቀ።

የስብሰባን ምንነትና የተሰብሳቢውን አካል ማንነት ያብራሩት በኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የፕላንንና ፖሊስ ዳይሬክቶረት ዳይሬክተር አቶ ኖህ ኤልያስ ናቸው።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

የዓለም ጤና ድርጅት ጉባዔ በአዲስ አበባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:39 0:00

XS
SM
MD
LG