No media source currently available
ለኮሮናቫይረስ መከላከያ የሚሆን ደኅንነቱ የተረጋገጠና ውጤታማ ክትባት በስፋት ጥቅም ላይ ለማዋል እስከመጭው የአውሮፓ ዓመት አጋማሽ ላይደርስ እንደሚችል የዓለም የጤና ድርጅት አስታውቋል።