በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መለስ ዜናዊ ዛሬ በኒው ዮርክ ኮሎምቢያ ዪንቨርስቲ ተገኝተው ንግግር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል


የመለስ ዜናዊ ተቃዋሚዎች በኮሎምቢያ ዪንቨርስቲ
የመለስ ዜናዊ ተቃዋሚዎች በኮሎምቢያ ዪንቨርስቲ

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ንግግር ከማድረጋቸው በፊት በመቶዎች የሚቆጠሩ የገዢው መንግስት ደጋፊዎችና ተቃዋሚዎች በስፍራው ተገኝተው ነበር፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በኮሎምቢያ ዪንቨርስቲ(ኒው ዮርክ) ተገኝተው ስለ አለም ምጣኔ ሃብት ቀውስና የአፍሪቃ ሀገሮች ከቀውሱ የሚላቀቁበትን መንገድ አስመልክቶ ለተማሪዎች ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ እየተጠበቀ ይገኛል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ የኢሕአዴግ ደጋፊዎችና ተቃዋሚዎች ከተለያዩ የአሜሪካ ክፍላተ-ሀገር በቦታው ተገኝተው፤ ድጋፍና ወቀሳቸውን እያሰሙ ነው፡፡ ኒው ዮርክ ፖሊስም በሁለቱ ወገኖች መካከል የከፋ ግጭት እንዳይፈጠር ነጣጥሏቸዋል፡፡ ሄኖክ ሰማእግዜር በቦታው ተገኝቶ የዘገበውን ያድምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG