በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአሜሪካዊያኑ ሴናተሮች ዘንድ ንግግር የበረታበት የባይደን አጀንዳ



በአሜሪካዊያኑ ሴናተሮች ዘንድ ንግግር የበረታበት የባይደን አጀንዳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:53 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ዴሞክራቲክ እንደራሴዎች የአየር ንብረት ለውጡን፣ የጤና ጥበቃን፣ ግሽበትና ታክስን በሚመለከት ያቀረቡትን ከፍ ያለ በጀት የያዘ አጠቃላይ የህግ ረቂቅ ዝርዝር ባለፈው ሣምንት ይፋ አድርገዋል።

በሌላ በኩል ደግሞ ረቂቁ ከሪብሊካኑ ሴኔተሮች ጠንካራ ተቃውሞ እየገጠመው መሆኑን ሪፖርተራችን አራሽ አራብሳዲ ዘግቧል።

/ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG