በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዋሽንግተን በዚህ ሳምንት


ዋሽንግተን በዚህ ሳምንት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:12 0:00

አንድ ጠመንጃ ያነገተ የ18 ዓመት ወጣት ባለፈው ሳምንት ከትምህርት ቤት ቅጥር ጊቢ ውስጥ ገብቶ 19 ሕጻናትን እና ሁለት መምህራን ተኩሶ ከገደለ በኋላ በዩናይትድ ስቴትስ የጦር መሳሪያ ባለቤትነት መብትን በሚደነግገው ሕግ ዙሪያ የማሻሻያ ለውጥ አስፈላጊነት ዙሪያ አዲስ ውይይት ቀስቅሷል።

ሚሼልኩዊን ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉት።

XS
SM
MD
LG