በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዲሲ ፖሊስና እሳት አደጋ ዩክሬናዊያንን ለመርዳት እየተንቀሳቀሱ ነው


የዲሲ ፖሊስና እሳት አደጋ ዩክሬናዊያንን ለመርዳት እየተንቀሳቀሱ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:12 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ መናገሻዋ ዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ ፖሊስ እና የእሳት አደጋ ሠራተኞች ለዩክሬን ሰብዓዊ ዕርዳታ ለመላክ እየተንቀሳቀሱ መሆናቸው ታውቋል። በዋሽንግተን አካባቢ ያሉ በርካታ በጎ ፈቃደኞችም ለዩክሬን እጅግ አስፈላጊ የሆኑ ዕርዳታዎችን ሰብስበው በመላክ ሥራ ላይ ተሠማርተዋል።

አና ኮስቱሼንኮ ያጠናቀረችውን ዘገባ ቆንጂት ታየ ታቀርበዋለች።

XS
SM
MD
LG