በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የበጎ ፍቃድ ስራዎችና የወጣቶች ተሳትፎ


የበጎ ፍቃድ ስራዎችና የወጣቶች ተሳትፎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:58 0:00

እንደራሴ የወጣቶች ማህበር በኢትዮጵያ የበጎ ፍቃድ ስራዎችን በማስተዋወቅ ማህበረሰቡን ለመርዳት እና ለወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር በንቃት ይሳተፋል።

የአሜሪካ ድምጽም ከማህበሩ ፕሬዝዳንት አቶ ብሩክ አስቻለው ጋር በኢትዮጵያ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ባህል፣ወጣቶች የሚያጋጥሟቸው ተግዳሮቶች እና መንግስት ሊኖረው ስለሚገባው ሚና ዙርያ አነጋግሯቸዋል፡፡

XS
SM
MD
LG