በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጉጂ ዞን ከ200 ሺሕ በላይ ሰው እርዳታ ይጠብቃል


በጉጂ ዞን ከ200 ሺሕ በላይ ሰው እርዳታ ይጠብቃል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:12 0:00

በድርቅና በፀጥታ ችግሮች ምክንያት በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ከሁለት መቶ ሺህ በላይ ሰው እርዳታ እንደሚያስፈልገው የዞኑ የአደጋ ሥጋት አመራር ፅህፈት ቤት አስታውቋል። የአካባቢው ነዋሪዎች በቂ ድጋፍ እንዳልቀረበላቸው ተናግረዋል። /ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG