በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሴቶች የፖለቲካ ውሳኔ ሰጪነት እንዲሰፋ የምትሰራው ትምራን ተቋም


የሴቶች የፖለቲካ ውሳኔ ሰጪነት እንዲሰፋ የምትሰራው ትምራን ተቋም
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:26 0:00

ትምራን ተቋም ኢትዮጵያዊያን ሴቶች በውሳኔ ሰጪነት እንዲሳተፉ እና የሚገባቸውን የፖለቲካ እኩልነት እንዲያገኙ የምትሰራ ተቋም ናት። 'ትምራን እንስት ተቋም ናት' ይላሉ የተቋሙ ስራ አስኪያጅ እየሩሳሌም ሰለሞን። በቅርብ ጊዜም ሴቶች ለሰላም መምጣት እንዲሳተፉ ጥሪ ያደረገ ሰልፍ ትምራን አድርጋለች። /ዝርዝሩን ከተያይዘው የምስል ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG