በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዲሱ የዩናይትድ ስቴትስ ጊዜያዊ ከለላ ተጠቃሚ የሚሆኑ ሰዎች ምን ይላሉ?


በአዲሱ የዩናይትድ ስቴትስ ጊዜያዊ ከለላ ተጠቃሚ የሚሆኑ ሰዎች ምን ይላሉ?
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:45 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ መንግስት የደህንነት መስሪያ ቤት ባለፈው ሳምንት ለኢትዮጵያዊያን ጥገኝነት ጠያቂዎች እና በተለያዩ ሰብዓዊ ቀውሶች ምክንያት ወደ ሃገራቸው መመለስ ለማይሹ አንድ ዓመት ከ6 ወር የሚቆይ ከለላ መስጥቱን አስታውቋል፡፡ በዚህ ከለላ ተጠቃሚ ከሚሆኑ ሁለት ኢትዮጵያዊ ጥገኝነት ጠያቂዎችን አነጋረናል፡፡ /ዝርዝሩን ከተያያዘው የምስል ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG