No media source currently available
በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን ለማስቆም ያለሙ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራሞች በስፋት መካሄድ እንዳለባቸው ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ አስተያየታቸውን የሰጡት ወጣት ተማሪዎች ተናግረዋል።