No media source currently available
ካታር ከጎረቤቶቿ ጋር ለገባችበት የዲፕሎማሲ ቀውስ መፍትኄ ለመፈለግ እየተንቀሳቀሱ ያሉት የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰን ከካታርና ከቀሩት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር ከትናንት በተስያ ማክሰኞ ተገናኝተው መክረዋል፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ