No media source currently available
የደኅንነት ደረጃዎችን አያሟሉም ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣናት በፈረጇቸው ስድስት ተጨማሪ ሃገሮች ላይ የትረምፕ አስተዳደር በሕጋዊው ኢሚግሬሽን ላይ ገደብ እንደሚጥል አስታውቋል።