በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሜሪካ መንግሥት ዜጎቹ ወደ ሐረር አቅራቢያ እንዳይጓዙ ሲያሳስብ፤ ኢትዮጵያ "የፀጥታ ችግር የለም" ብላለች


የአሜሪካ መንግሥት ዜጎቹ ወደ ሐረር አቅራቢያ እንዳይጓዙ ሲያሳስብ፤ ኢትዮጵያ "የፀጥታ ችግር የለም" ብላለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:31 0:00

በአዲስ አበባ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲ ከአዲስ አበባ ወደ ጂጂጋ በሚወስደው መሥመር፣ በባቢሌና ሐረር አካባቢ የተከሰተ በተኩስ የታጀበ ግጭት መንገድ መዝጋቱን በትናንትናው ዕለት አስታውቆ፤ ዜጎቹ ወደ አካባቢው የሚያደርጉትን ጉዞ እንዲሰርዙ መክሯል።

XS
SM
MD
LG