No media source currently available
ወደ አራት ወራት በሚጠጋ ጊዜ ውስጥ በኮቪድ-19 የሞቱትን ከመቶ ሺህ የላቀ ቁጥር ያላቸውን አሜሪካዊያን በክብር ለመዘከር የፊታችን ሰኞ ብሔራዊ የኀዘን ትውስታ ጊዜ እንዲታወጅ የሁለቱም ገዥ ፓርቲዎች እንደራሴዎች የሚገኙበት አንድ የሴናተሮች ስብስብ ጉትጎታውን አጠናክሯል።