በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሜሪካና ቻይናንን ፉክክር የሚመረምረው ምክር ቤታዊ ኮሚቴ የምስክሮች ቃል ያደምጣል


የአሜሪካና ቻይናንን ፉክክር የሚመረምረው ምክር ቤታዊ ኮሚቴ የምስክሮች ቃል ያደምጣል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:36 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት የዩናይትድ ስቴትስን እና የቻይናን ፉክክር የሚመለከት አዲስ ልዩ ኮሚቴ አቋቁሟል። ልዩ ኮሚቴው ዛሬ ማክሰኞ ለመጀመሪያ ጊዜ የምስክሮች ቃል ያደምጣል።

የምስክርነት ቃላቸውን ከሚሰጡት መካከል የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የብሄራዊ ጸጥታ አማካሪዎችና ቻይናዊያን የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች እንደሚገኙባቸው ተገልጿል።

የአሜሪካ ድምጿ የምክር ቤታዊ ጉዳዮች ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን ከኮሚቴው አባላት መካከል ሦስቱን ስለመጪው ሥራቸው አነጋግራቸዋለች።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

XS
SM
MD
LG