No media source currently available
የኢትዮጵያን የሠብዓዊ መብት ይዞታና አጠቃላይ አስተዳድር ከዩናይትድ ስቴይትስ ፖሊሲ ጋር ለመቃነት ያለመ ረቂቅ ሕግ በዛሬ ዕለት በሕግ አርቃቂው የኮንግረስ የውጭ ጉዳዮች ኮሚቴ ፊት ቀርቦ፤ ድምፅ እንዲሰጥበት ሙሉ በሙሉ ስምምነት ተደረሶበታል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ