በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኒጀር የተገደለው አሜሩካዊ ወታደር ባለቤት በፕሬዚዳንት ትራምፕ ማዘኗን ገለጸች


በኒጀር የተገደለው አሜሩካዊ ወታደር ባለቤት በፕሬዚዳንት ትራምፕ ማዘኗን ገለጸች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:13 0:00

ያዝነው ወር ኒጀር ውስጥ የተገደለው አሜሩካዊ ወታደር ባለቤት ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለማጽናናት በስልክ ባነገሯት ወቅት የሟቹን ባለቤትዋን ስም “ላ ዴቪድ ጆንሰንን ለማስታወስ ሲንተባተቡ በመስማቴ የባሰ እንዳልቀስ አድርጎኛል” ስትል ዛሬ ተናግራለች።

XS
SM
MD
LG