በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከ81,000 በላይ የሚሆኑ ኤርትራውያን ስደተኞች አድራሻቸው በትክክል አልታወቀም


ከ81,000 በላይ የሚሆኑ ኤርትራውያን ስደተኞች አድራሻቸው በትክክል አልታወቀም
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:54 0:00

የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ድርጅት (UNHCR) ከኤርትራ ከሚመጡ ስደተኞች መካከል ከ81,000 በላይ የሚሆኑ ወደ ተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች ገብተው እንደሚኖሩ ቢገመትም አድራሻዎቻቸው በትክክል እንደማይታወቅ ገልጿል።

XS
SM
MD
LG