በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተመድ ለኢትዮጵያውያን ተፈናቃዮች የሚውል 205 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ይፈልጋል


ተመድ ለኢትዮጵያውያን ተፈናቃዮች የሚውል 205 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ይፈልጋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:41 0:00

የተባበሩት መንግሥታትድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ዩኤንኤችሲአር በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ምክንያት ቀያቸውን ጥለው ለተሰደዱ ከ1.6 ሚሊዮን በላይ ተፈናቃዮች መርጃ የሚያውለው የ205 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ እየተማጸነ ነው።

XS
SM
MD
LG