በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ሱዳን ተዋጊ መሪዎች ላይ ቆንጣጭ እርምጃ እንዲወሰድ ተጠየቀ


በደቡብ ሱዳን ተዋጊ መሪዎች ላይ ቆንጣጭ እርምጃ እንዲወሰድ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:05 0:00

ደቡብ ሱዳንን አሁን ወዳለችበት ቀውስና መከራ እንድታሽቆለቁል ምክንያት ሆነዋል ያሏቸው ተፋላሚ ኃይሎች መሪዎች የአሁን ምግባራቸውን እንዲለውጡ ለማስገደድ የሚቆነጥጡ የገንዘብና ሌሎችም እርምጃዎች እንዲወሰዱባቸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአጣዳፊ ጊዜ እርዳታ አስተባባሪ ማርክ ላውኮክ ጥሪ አስተላለፉ።

XS
SM
MD
LG