በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተመድ የኤርትራ መንግሥት ጋዜጠኛ ዳዊት ይስሃቅን እንዲፈታ ጠየቀ


ተመድ የኤርትራ መንግሥት ጋዜጠኛ ዳዊት ይስሃቅን እንዲፈታ ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:42 0:00

የኤርትራ መንግሥት የታላቁ የፕሬስ ነፃነት ሽልማት ተሸላሚ የሆነውንና ላለፉት አስራ ስድስት ዓመታት በእስር ላይ የሚገኘውን ጋዜጠኛ ዳዊት ይስሃቅ መልቀቅ አለበት ሲሉ አንድ የተመድ የሰብዓዊ መብት ኤክስፐርት አሳሰቡ።

XS
SM
MD
LG