በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ህገወጥ አዘዋዋሪዎች በሴቶችና ሕፃናት ዩክሬናውያን ስደተኞች ላይ ትኩረት አድርገዋል


ህገወጥ አዘዋዋሪዎች በሴቶችና ሕፃናት ዩክሬናውያን ስደተኞች ላይ ትኩረት አድርገዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:52 0:00

ሩሲያ ወረራዋን ከጀመረች ወዲህ አራት ሚሊዮን ዩክሬይናውያን ሀገር ጥለው መሰደዳቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መረጃ ያመለክታል። ከስደተኞቹ መካከል የሚበዙት ሴቶች እና ህጻናት ናቸው። ህገ ወጥ የሰዎች አስተላላፊዎችም የሚያነጣጥሩትም እነርሱ ላይ ነው።

XS
SM
MD
LG