No media source currently available
ኢራን የዩናይትድ ስቴትስ ወታደሮች በሚገኙባቸው የኢራቅ የጦር መደቦች ላይ የሚሳየል ጥቃት ካደረሰች በኋላ ዛሬ ረፋድ ላይ ከዋይት ሃውስ የተናገሩት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ አንደበታቸው በአመዛኙ የተለሳለሰ ነበር።