በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፕሬዚዳንት ትራምፕ የእስያ


የፕሬዚዳንት ትራምፕ የእስያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:44 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለአሥራ ሁለት ቀናት የእስያ ጉብኝት ወደ ጃፓን፣ ደቡብ ኮሪያ፣ ቻይና እና ቬትናም ያመራሉ፡፡ በእስያ ፓስፊክ ሀገሮች የኢኮኖሚ ጉባዔ ላይ ይካፈላሉ፡፡ በክልሉ የሚገኙ የዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ አጋር አገሮች ሚስተር ትራምፕን የሚያስተናግዱት በከፍተኛ ጥንቃቄ እንደሚሆን ተጠቅሶ በመካከላቸው የሚኖረው ውይይትም በጋራ ስምምነት ላይ ያተኩርና ይልቁንም የሰሜን ኮሪያ ጉዳይ ከተነሳ ጥንቃቄው ከፍ ይላል፡፡

XS
SM
MD
LG